All Stories

ጋዜጠኛው ፓሪስ ላይ ኮብልሏል።

በፓሪስ ኦሊምፒክ ከኢትዮጵያ ልዑክ ጋር የፕሬስ አታሼ ሆኖ የተጓዘው የዋልታ ቲቪ ጋዜጠኛ ሀብታሙ ገደቤ ወደ ሀገር ቤት አለመመለሱ ታውቋል። ጋዜጠኛው ፓሪስ ላይ መኮብለሉና ለቤተሰቦቹም ኢትዮጵያ እንደማይመለስ መናገሩን የኢትዮጵያ ኦብዘርቨር ምንጮች ገልጸዋል። ወድ ኢትዮጵያ ለተመለሱ የልዑክ አባላትም ለቤተሰቡ የሚሰጥ እቃዎችን መላኩን…
Getachew Reda’s counter-conference begins in Mekele

A counter-party conference with the overarching theme of “Rescuing the TPLF,” organized by Tigray People’s Liberation Front Vice Chairman and President of Tigray’s Interim Administration, Getachew Reda, kicked off in Mekele. Held at the city municipality, the conference seeks to…