All Stories

The Dewele quarantine center situated on the Djibouti border, has been closed after the Ethiopian government acknowledged that basic facilities and hygiene were substandard. Dr. Tsegereda Kifle, Deputy Director-General of the Ethiopia Public Health Institute, announced the decision. Thousands of…

ሀ. የክልልነት ጥያቄ በኢትዮጲያ በጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ አመራር ኢትዮጵያ አስገራሚ የሚባሉ ስኬቶችን አስመዝግባለች።ፈታኝ የፖለቲካ ሂደቶችንም አስተናግዳለች።ዶ/ር አብይ ወደ ስልጣን በመጡበት ማግስት ጀምሮ ከማይረሱ ክስተቶች መከከል ከብዙ ውጣውረድ በሗላ የሲዳማ ሕዝብ የክልል ጥያቄ አዎንታዊ ምላሽ ማግኘቱ ሊጠቅስ ይችላል።  የሲዳማ ዞን…

‹‹የህዳሴ ግድቡ ግንባታ በወቅቱ ቦርድ ሰብሳቢ በነበሩት ዶክተር ደብረፂዮን ገብረሚካኤል አድራጊ ፈጣሪነት በፍጥነት ተዳክሞ ለከፍተኛ ኪሳራ ተዳርጓል›› ሲሉ የቀድሞው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትርና፤ በሩሲያ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛና ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ አስታወቁ፡፡አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ በተለይ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር…
ኮሮና ቫይረስ ና የስኳር በሽታ

ከተለያዩ  ሀገራት  የሚወጡ መረጃዎች እና ሰንጠረዦች እንደሚያሳዮት ከሆነ፤ በስኳር በሽታና በተያያዥ ህመም የተጠቃ ሰው በኮሮና ቫይረስ ከተያዘ ፡ ለበሺታ ከመጋለጥ ባሻጋር የመሞት ዕድሉ ከፍ ያለ ነው። የወደፊቱ የአለማችን ዕጣ ፈንታ የሚወሰነው በምንመገበው ምግብ እና የኑሮ ዘይቤአችን መሆኑን የሚያሳይ ምልክት ነው።በጥንቃቄ…