Ellene Mocria, one of the first Ethiopian female radio and TV journalists, died of cancer Wednesday at age 79. She passed away this afternoon in Addis Ababa from complications related to cancer, her family said. Ellene was the first female…
ካናዳዊቷ ማርጋሬት አትውድ በ1985 ያሳተመችው ልብ ወለድ መፅሐፍ ከገሀዱ ዓለም ፓለቲካ የተቀዳ ቢሆንም ከመቼውም ጊዜ ይልቅ የዛሬውን ዘመንን የሚተነብይ መፅሐፍ ነው። ባለሰፊ ክዳን ኮፊያና ቀይ ካባ በአእምሮችን የሚከሰትልን አንድ ነገር የሴቶች ጭቆና ነው። ይህንን ምስል በነፍሳችን እንዲታተም ያደረገው ማርጋሬት አትውድ…
በፉብሪካ ሂደት ያለፉ እና ይዘታቸው ከመጠን በላይ የተቀየሩ ምግቦች (ultra-processed foods)በልጆች ላይ ከልክ ያለፈ የሰውነት ውፍረት እያስከተሉ ነውን? ሱስ የማስያዝ ችሎታስ አላቸውን? ዶ/ር ክሪስ ቫን ቱልከን በገዛ ራሳቸው ላይ ሙከራ በማድረግ ያዪት ውጤት ሳይንቲስቶችን እንኳን ያስደነገጠ ሆኗል፡፡ በመላው ዓለም ፣…
Peter Abrahams (1919-2017), a South African-born writer of international reputation penned powerful works about the injustices of apartheid and institutionalized system of racial oppression. His early work Mine Boy (1946) was the first to depict “the dehumanizing effect of racism…
Born to an Ethiopian mother and a German father, Tigist Selam enjoyed the diverse experience of growing up in Nigeria, Argentina, and foremost Germany. In an article featured in the book “One Drop: Shifting the Lens on Race“, Tigist explores…
አርትዩር ረምቦ በፈዛዛ ወንዞች ላይ ወደታች ስናኝየመርከብ ሳቢዎቹ አመራር እንዳቋረጠ ተሰማኝጫጫተኞቹ ቀይ ሕንዶች የለበሱትን ገፈውከቀለም ቅብ ግንድ ላይ እንደ ኢላማ አስደግፈውአንድ ባንድ ለቀሟቸው። የቤልጅክ ስንዴ የእንግሊዝ ጥጥ የተጫኑ መርከቦችሲጓዙ በአጠገቤ ሁሉንም አየኃቸው በቸልታየሳቢዎቹ ጭብጨባ አክትሞ ሲበርድ የቀያዮቹ ዋካታጅረቶቹ አወረዱኝ ወደምፈልገው…
ከኢትዮጵያዊት እናቷና ከጀርመናዊ አባቷ የተወለደች ትዕግስት ሰላም ያደገችው በተለያዩ ሀገራት ማለትም በናይጄሪያ፣ በአርጀንቲናና በዋነኝነት በጀርመን ነው፡፡ One Drop: Shifting the Lens on Race (አንዲት ጠብታ፣ ዘርን በተለየ ምልከታ) የሚል ርእስ ባለው መጽሐፍ ውስጥ ጽሑፎች ካበረከቱት አንዷ ናት፡፡ መጽሐፉ የዘር ክፍፍሎችን…
በሀገራችን በግለሰብ ደረጃ ለመጀመሪያ ጊዜ የሸክላ ሕትመትን የጀመሩትና ለሙዚቃችን ታላቅ አስተዋዕዖ ያደረጉት አቶ አምሀ እሸቴ በ 74 አመታቸው አርፈዋል። በሀገራችን የመንግስት የሙዚቃ ባንዶች ብቻ በነበሩት እና ከሀገር ፍቅር ማህበር ውጪ ሙዚቃን ማሳተም በማይፈቀድበት በግለሰብ ተነሳሽነት ሙዚቃን ለማሳተም የደፈሩት አቶ አምሀ…
A Twitter post alleging that Ethiopian Airlines was circumventing Sudanese Airspace as part of an ongoing escalation between Ethiopia and Sudan has been shared hundreds of times on Twitter and Facebook. The post first published by certain Twitter user Mohanad…
Jawar Mohammed et al, who have been on hunger strike for almost six weeks, have agreed to end their hunger strike on Monday, March 8th, their lawyers said. Jawar Mohammed, Bekele Gerba, and Hamza Adane who have reportedly refused to…