ሰውየው አጥብቆ የሚፈልጋትን የልብ ወዳጁን እሱ በፈለጋት ጊዜ ፈልጎም አያገኛትም፤ እሷ በፈለገችው ጊዜ ደግሞ ድንገት ከች ትላለች። በዚህ የተበሳጨው አፍቃሪ ታዲያ እንዲ ብሎ ገጠመ ይባላል፤ አንቺን ሲልሽ ሲልሽ ትመጫለሽ በእግርሽ፣ እኔን ሲለኝ ሲለኝ የትም አላገኝሽ።በአገሪቱ የሕግ የበላይነት ከጠፋ ከሁለት አመታት…

ኢስሃቅ እሸቱ ከአርቲስት እና ታጋይ ሃጫሉ ሁንዴሳ በግፍ መገደል በኋላ አገራችን ያለችበት ሁኔታ እጅግ ያሳስባል። ውጥረቱ እጅግ ያስፈራል። በዚህ መካከል በተፈጠረው ቁጣ እና ቀውስ እየሞቱ እና እየተገደሉ ያሉ ንጹሃን ሞት ከምንም በላይ ልብ ይሰብራል። እንዲህ ዓይነት ሕዝባዊ ቁጣ ሲቀሰቀስ መንግሥት…

ከድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ የቀበር አፈጻጸም ሁኔታና ከአንድ የጸጥታ አባል መገደል ጋር በተያያዘ ፖሊስ ከሌሎች ሰዎች ጋር አስሯቸዋል የተባሉት የኦሮሞ ፌደራሊስ ኮንግረስ (ኦፌኮ) አባላት ማዕከላዊ ውስጥ እንደሚገኝ ፓርቲያቸው ገለጸ። “የፓርቲያችን አባላት የሆኑት አቶ በቀለ ገርባ፣ አቶ ጃዋር መሐመድ እና አቶ ሐምዛ…

The young Oromo singer and songwriter, Haacaaluu Hundeessaa, was shot dead on Monday evening around 9:30 pm in a suburb of Addis Ababa, Gelan Condominiums, the Addis Ababa Police Commissioner Getu Argaw told state media. The singer was rushed to…