After over 45 days in prison, Oromia Media Network (OMN) journalist Guyo Wario was released on bail Tuesday, the Voice of America reported. “I am so happy for being with family now. [The] prison situation was very tough, but the court investigated my case and…
አሳዛኙ ጀግና

“ጀግና ነበር ብርሃነ መስቀል፡፡ ኢትዮጵያ የነበረችበትን ሁኔታ ከማንም ቀድሞ በመረዳት የዕሪታ ድምፁን በአደባባይ አሰማ፡፡ አስተማረ፣ ሰበከ፣ የተቃውሞ ሰልፍ መራ፡፡ ለለውጥ የተሰለፈ ጀግና ትውልድ አፈራ፡፡ ህልሙንና ዓላማውን ለማሳካት ኢሕአፓን በግንባር ቀደምትነት አቋቋመ፡፡ ሁለቱም ጀግኖች ነበሩ፡፡ ለየትውልዳቸው፡፡ ብርሃነ መስቀልና ጌታቸው ማሩ፡፡ ሁለቱም…

ከልክ ያለፈም ትዕግስት፤ ከልክ ያለፈም የኃይል አጠቃቀም መንግስታዊ ባህሪዎች አይደሉም። አንዱ የመንፈሳዊ ሰው ሌላው የአፋኝ ቡድን ባህሪዎች ናቸው። ቀኝህን ሲመታህ ግራህን ስጠው የሚለው መንፈሳዊ አስተምህሮት የመንግስት ባህሪ አይደለም፤ ሊሆንም አይችልም። መንግስት ቀኝ ሲመታ መቺውን በሕግ ጥላስር አውሎ ተጠያቂ ያደርጋል እንጂ…

The founder and former president of the Ethiopian Democratic Party (EDP), Lidetu Ayalew appeared in court on Monday for the second time since being detained on July 24 amid chaos which occurred following the death of Hacahalu Hundessa. Lidetu appeared…

ከእለታት አንድ ቀን የአካል ክፍሎች አደሙ፤ በሆድ ላይ አደሙ። እኛ በደከምንበት ምንም ሳይሠራ ሆድ ለምን ቊጭ ብሎ ይበላል ብለው አደሙ፤ ዝግ ስብሰባ ጠሩ። እጅ ተናገረ፦ ያረስኩ እኔ፣ ያረምኩ እኔ፣ የወቃሁ እኔ፣ ያበሰልኩ እኔ … ዐይን አቋረጠውና በምንህ አይተህ? አለ። መብሰሉን…