All Stories

“Medicine” a poem by Kebedech Tekleab

Kebedech Tekleab is an Ethiopian painter, sculptor, and poet based in New York. She was born and raised in Addis Ababa and because of her militant student activities during the period of Derg, she was forced to flee her country in…
ሐዘንሽ አመመኝ- ደበበ ሰይፉ

ውል አልነበረንም የፍቅር ቀጠሮቃልም አላኖርንም በወግ ተቀምሮ፤እኔ አንቺን እንዳላይአንቺ እኔን እንዳታይ አምባችን ተቃጽሮዕጣችን ተካሮ፤ቀለምሽ ከዐይኔ አሻራሽ ከጣቴ ባይጠፋ ተማትሮ(እትብት እምብርት ሁኖ እንዲኖር ደድሮ) ይኸው አካሄደን በድንገት ዘንድሮ። የገጽሽ ብርሃን ቢጠይም ፀዳሉ ድምፅሽ ቢቀጥንብኝ ቢሠልብኝ ቃሉወዘናሽ ቢማስን ዛሬ ያለውሉበእጆችሽ ጨበጠኝ ሐዘንሽ…
የለቅሶ መስተንግዶ በመንግሥቱ ለማ

“ሬሳ ሲመጣ መንገድ ላይ እንዳትቆም” እያለች ዱሮ እናቴ ትከለክለኝ ስለነበር ለቀስተኞች ሲመጡ ባየሁ ቁጥር መንገድ ለቅቄ እሸሽ ነበር።በሰፈራችንም ሰው የሞተ እንደሆን ልጆች በዚያ አካባቢ ዝር እንዳንል እንከለከል ስለነበር የልቅሶ ትዕይንት ምን እንደሆን ብዙ ሳላውቅ አደግሁ። በቅርቡ ከአዲስ አበባ ውጪ ስሄድ…
Biden announces ambassador pick for Ethiopia

US President Joe Biden nominated State Department diplomat Ervin Jose Massinga as ambassador to Ethiopia. A Foreign Service Minister Counselor and the State Department’s Principal Deputy Assistant Secretary for the Bureau of African Affairs, Ervin Massinga served as the Acting…
ባዶ ወንበር- ዮሐንስ አድማሱ

ዕውቁና ተወዳጁ ባለቅኔ ዮሐንስ አድማሱ በኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ታሪክ ታላቅ አስተዋጽኦ ያበረከተ ገጣሚ እና ሃያሲ የነበረ ሲሆን በ1960ዎቹ በተደረገው የተማሪዎች የተቃውሞ እንቅስቃሴ ወቅት ግምባር ቀደም በመሆን ከታገሉት አንዱ ነው።በደብረሊባኖስ መስከረም 29 ቀን 1929 ዓ.ም የተወለደው ዮሐንስ በአፍላ እድሜው በ1952 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲ…
Aid access to Tigray continues to open up: UN

(Xinhua)–Aid access to the northernmost Tigray region has been gradually opening up since fighting ended early last month, UN humanitarians said on Thursday. The UN Office for the Coordination of Humanitarian Affairs (OCHA) said food and other supplies are being…